ዜና፡ ጋዜጠኛ ቴዎድሮስ አስፋው ፌደራል ፖሊስ ይግባኝ በመጠየቁ ከእስር አለመፈታቱ ተገለጸ
ቴዎድሮስ አስፋው- ፎቶ -ማህበራዊ ገፅ አዲስ አበባ፣ የካቲት 13/ 2015 ዓ.ም፡– ኢትዮ ሰላም የተሰኘ የዩቱዩብ ቻናል መስራች ጋዜጠኛ እና የፖለቲካ ትንታኔ በመስጠት የሚታወቀው ቴዎድሮስ አስፋው በ30ሺ ብር ዋስትና ከእስር እንዲፈታ ባሳለፍነው ሳምንት ፍርድ ቤቱ ብይን ቢሰጠም ፌደራል ፖሊስ ይግባኝ በመጠየቁ ከእስር አለመፈታቱን ጠበቃው አቶ ሰለሞን ገዛሀኝ
0 Comments