ዜና፡ ስልሳ አምስት አመታትን ያስቆጠረው የኢትዮጵያ አቪየሽን አካዳሚ ወደ ዩኒቨርስቲ ደረጃ ማደጉ ተገለጸ
ፎቶ- የኢትዮጵያ አየር መንገድ አዲስ አበባ፣ የካቲት 27/ 2015 ዓ.ም፡– የኢትዮጵያ አየር መንገድ ጉሩፕ አባል የሆነው የኢትዮጵያ አቪየሽን አካዳሚ ወደ ዩኒቨርስቲ ደረጃ ማደጉ ተገለጸ። አካዳሚው ወደ ዩኒቨርስቲ ደረጃ በማደጉም በቅድመ ምረቃ እና ድህረ ምረቃ ፕሮግራም በኤሮስፔስ እና መስተንግዶ ዘርፎች ስልጠና መስጠት መጀመሩን እንዲሁም በመጀመሪያ ድግሪ በአውሮፕላን ጥገና፣
0 Comments