ዜና፡ የኦሮሚያ ክልል መንግስት ያውጠው መግለጫ ሙስሊሙን ማህበረሰብ የማይመጥን በመሆኑ አንቀበለውም ሲል የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት አስታወቀ
በሚሊዮን በየነ @MillionBeyene አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25/2015 ዓ.ም፡- የኦሮምያ ክልል መንግስት በክልሉ እየተከናወነ ያለው ህገ-ወጥ ግንባታን ማፍረስ ተግባር በመስጂድና ሸገር ከተማ ላይ ብቻ ያተኮረ አለመሆኑንና በህገ-መንግስቱ እና በህግ አግባብ መሰረት በክልሉ ከ600 በላይ ከተማዎች ላይ ተግባራዊ እየተደረገ መሆኑን በኮሙዩኒኬሽን ቢሮው በኩል ግንቦት 23 ቀን 2015 ዓ.ም
0 Comments