ዜና፡ በኢትዮጵያ የአለም የምግብ ፕሮግራም ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች መልቀቃቸው ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29/2015 ዓ.ም፡- በትግራይ ክልል የሚያቀርበውን የምግብ እርዳታ ከሳምታት በፊት ማቋረጡን የገለጸው የአለም የምግብ ፕሮግራም የኢትዮጵያ ከፍተኛ ባለስልጣናት ከስራ ሃላፊነታቸው በፈቃዳቸው መልቀቃቸውን ዘኒው ሂዩማኒተርያን የተሰኘ ድረገጽ ምንጮቹን ዋቢ በማድረግ አስታወቀ። የአለም የምግብ ፕሮግራም ለተረጂዎች በሚቀርብ የምግብ እርዳታ ላይ ተፈጸመ የተባለውን ስርቆት ለማጣራት ውሳጣዊ