ዜና፡ ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በ100,000 ብር ዋስ ከእስር እንዲወጣ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ብይን ሰጠ
ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በማህሌት ፋሲል አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 27 ቀን፣ 2014 ዓ.ም፣ ዛሬ በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የህገ መንግስት ጉዳዩች እና የፀረ ሽብር ችሎት የቀረበው የፍትሕ መጽሔት ባለቤት እና ማኔጂንግ ዳሬክተር ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በተከሰሰበት ሶስት የወንጀል ክሶች የ 100,000 ሺ ከእስር እንዲወጣ
0 Comments