Home2022 (Page 90)

July 2022

ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በማህሌት ፋሲል አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 27 ቀን፣ 2014 ዓ.ም፣ ዛሬ በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የህገ መንግስት ጉዳዩች እና የፀረ ሽብር ችሎት የቀረበው የፍትሕ መጽሔት ባለቤት እና ማኔጂንግ ዳሬክተር ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በተከሰሰበት ሶስት የወንጀል ክሶች የ 100,000 ሺ ከእስር እንዲወጣ

Read More

የወልድያ ከተማ ። ምስል፣ የወልድያ ከተማ ኮሙኒኬሽን ቢሮ አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2014 - የአማራ ክልል መሥተዳደር ምክር ቤት 6ኛ መደበኛ ስብሰባ ሰኔ 25/2014 ዓ.ም በተካሄደበት ወቅት የደብረታቦርና ወልድያ ከተሞች ወደ ሬጂዮፖሊታንት ደረጃ እንዲያድጉ ወስኗል በማለት የክልሉ ሚዲያ አሚኮ ዘግቧል። "ሬጂዮፖሊስ" (regiopolis) ከከተማ ወይም ከሜትሮፖሊታን

Read More

የአማራ ክልል መንሥት ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊው አቶ ግዛቸው ሙሉነህ ሰኔ24፣2014 ዓ.ም፣አዲስአበባ፦ የ”ህግ ማስከበር ዘመቻው  ከጠላት የሚለቀቅን ገንዘብ በመጠቀም የክልሉን ሕዝብ በመከፋፈልና እርስበርስ በማጋጨት ጠላት ወደፊት ሊያካሂደው ላሰበው ጥቃት፤ የተዳከመና የተከፋፈለ አማራን የመውረር እቅዱን ለማሳካት ተልእኮ ፈጻሚ በመሆን ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ቡድኖችም ተልእኳቸውን መፈጸም የማይችሉበት

Read More