ዜና፡ በኢትዮጵያና በኢጋድ ቀጠና ሰላምና ልማት ላይ የሚሰራ አንተፕረነሪያል ፎረም ፎር ፒስ ኤንድ ደቨሎፕመንት (EFPD) የተሰኘ ድርጀት ወደ ስራ መግባቱን ገለፀ
ምስል- የፕረዘደንት ጽ/ቤት በብሩክ አለሙ @Birukalemu21 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26/2014 ዓ.ም፡- በኢትዮጵያና በኢጋድ ቀጠና ሰላምና ልማት ላይ የሚሰራ አንተፕረነሪያል ፎረም ፎር ፒስ ኤንድ ደቨሎፕመንት (EFPD) የተሰኘ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት የቅድመ ዝግጅት ሂደቱን በማጠናቀቅ ትናንት ሐምሌ 25 ቀን 2014 ዓ.ም. የኢፌዲሪ ፕረዘደንት ወ/ሮ ሳህለወርቅ ዘውዴ፣ የጠቅላይ ፍርድ ቤት
0 Comments