ዜና፡ በአማራ ክልል በምዕራብ ጎጃም ዞን ሰሜን አቸፈር ወረዳ በረዶ ቀላቅሎ በጣለዉ ዝናብ በሰብል ላይ ከ16 ሚሊዮን ብር በላይ ውድመት ማድረሱ ተገለፀ
በአማራ ክልል በምዕራብ ጎጃም ዞን ሰሜን አቸፈር ወረዳ በዝናብ የወደመ ሰብል ፤ መስል- ሰሜን አቸፈር ወረዳ ኮሙኑኬሽን አዲስ አበባ፣መስከረም 20/ 2015 ዓ.ም፡- በምዕራብ ጎጃም ዞን ሰሜን አቸፈር ወረዳ ከ2መቶ ሄክታር መሬት በላይ ሰብል ላይ በረዶ ቀላቅሎ በጣለዉ ዝናብ በሰብል ላይ በግምት ከ16 ሚሊዮን ብር በላይ ውድመት
0 Comments