ዜና- የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ቅርንጫፍ በአሶሽየትድ ፕረስ ጋዜጠኞች ላይ ዘጠኝ የምርመራ ቀን ፈቀደ
የአሶሽየትድ ፕረስ ጋዜጠኛ አሚር አማን እና የካሜራ ባለሙያው ቶማስ እንግዳ በማህሌት ፋሲል @MahletFasil አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2014 - የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ቅርንጫፍ የግዜ ቀጠሮ ችሎት ዛሬ የቀረቡት የአሶሽየትድ ፕረስ ጋዜጠኛ አሚር አማን እና የካሜራ ባለሙያው ቶማስ እንግዳ ላይ ፖሊስ ምርመራን