Home2022November (Page 19)

November 2022

አዲስ አባባ፣ጥቅምት26/2015 ዓ.ም፡- በኦሮሚያ ክልል የምስራቅ ሸዋ ዞን አዳማ ከተማ ፖሊስ፣ በኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የምስራቅ ወንጀል ችሎት ሶስት ዳኞችን ያለህግ አግባብ በቁጥጥር ስር ማዋሉን ስማቸው እንዳይገለፅ የፈለጉ እና ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው የመረጃ ምንጭ ለአዲስ ስታንዳርድ ተናግረዋል፡፡ ደሳለኝ ለሚ፣ መሀመድ ጂማ እና አብዲሳ ዋቅጅራ የተባሉ ሶስት

Read More

አዲስ አባባ፣ጥቅምት25፣20015፡- በአዳማ ከተማ ከ300 ሺህ ዶላር በላይ ወደ ውጭ ሀገር ለማስወጣት የሞከረ ግለሰብ ከአሽከርካሪው ጋር መያዙን የአዳማ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አሳውቋል። ግለሰቡ ኮድ 3/89158 ኢ.ት በሆነ ሎቤድ መኪና ገንዘቡን ከአዲስ አበባ ወደ ጅቡቲ በስውር ደብቆ ሲያጓጉዝ መያዙን የመምሪያው የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ ምክትል እንስፔክተር

Read More

አዲስ አበባ፣ጥቅምት25/ 2015 ዓ.ም፡- በኢትዮጵያ መንግስት እና በትግራይ አመራሮች መካከል የተደረገው ስምምነት “መርህ የተከተለ” መሆኑን በመጥቀስ በተመሳሳይ መልኩ በሌሎች የሀገሪቱ ክፍሎች ከሚገኙ ሌሎች ታጠቂ ኃይሎች ጋርም ሰላማዊ ድርድር በማድረግ ሰላማዊ መፍትሄ መፈለግ ተገቢ መሆኑን የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) አስታወቀ፡፡ ኢዜማ የኢትጵያ መንግስትና የህወሓት ባለስልጣናት የተፈራረሙት

Read More