HomeNews (Page 9)

News

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3/ 2015 ዓ.ም፡- የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ጠቅላይ መምሪያ ዕዝ በባሕርዳር፣ ጎንደር፣ ደብረ ብርሃን፣ ደብረ ማርቆስ፣ ሸዋ ሮቢትና ላሊበላ የሕዝብ የአገልግሎት ሰጪ፣ የመንግሥት፣ የማኅበረሰብና የንግድ ተቋማት ከነገ ነሐሴ 4/2015 ጀምሮ ክፍት እንዲሆኑ አዘዘ። የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ጠቅላይ መምሪያ ዕዝ የተለያዩ ትዕዛዝችና ክልከላዎችን ደንግጓል፡፡ ጠቅላይ

Read More

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 3 /2015 ዓ.ም፡- የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ አተገባበር በከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲመራ፣ በአጭር ግዜ እንዲያልቅ፣ አዋጁን ለማስፈፀም የተሰማሩ አካላትም ከማንነት ተኮር ፍረጃዎች፣ ወከባዎች፣ ዘፈቀደ እስራትና አካላዊ ጥቃቶችን ባለመፈጸም እንዲሁም በየትኛውም አካል እንዳይፈጸሙ ጥበቃ የማድረግ ግዴታቸውን በአግባቡ እንዲወጡ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ጠየቀ፡፡ ፓርቲው በወቅታዊ ጉዳዮች

Read More

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 2/2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) በአማራ ክልል ከታወጀው የአስቸኳይ ግዜ አዋጅ ጋር የተያያዘ መግለጫ አውጥቷል። ኢዜማ ባወጣው መግለጫ የታወጀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ለመንግሥት ያልተገደበ የኃይል አጠቃቀም እንዲተገብር የሚያመቻች እንዳይሆን ሲል አሳስቧል። በተጨማሪም አዋጁንም ተገን በማድረግ ኢ-ሰብዓዊ ድርጊቶች እንዳይፈፀሙ ሲል አስጠንቅቋል። አስቸኳይ

Read More