HomeNews (Page 10)

News

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 2/ 2015 ዓ.ም፡- በአማራ ክልል ያጋጠመውን የጸጥታ መደፍረስ ችግር በውይይትና በድርድር ለመፍታት ተከታታይ ጥረቶች እንደሚደረጉ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት አስታወቀ፡፡ አገልግሎት መስሪ ቤቱ ትላንት ለመንግስት ሚዲያዎች ባሰራጨው መግለጫ በአማራ ክልል ያጋጠመው የጸጥታ መደፍረስ ችግር አሁንም በውይይትና በድርድር የሚፈታበት መንገድ ዝግ ባለመሆኑ ተከታታይ ጥረቶች

Read More

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 1/2015 ዓ.ም፡- በዘንድሮ 2015 ዓ.ም ትምህርት  አመት የ12ኛ ክፍል ፈተና ለመፈተን በተለያዩ የሀገሪቱ ዩኒቨርስቲዎች ተመድበው የነበሩ በአማራ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርስቲዎች መምህራን ወደ ክልሉ መመለስ ባለመቻላቸው በአዲስ አበባ እንዲቆዩ መደረጋቸውን መምህራኑ ለአዲስ ስታንዳረድ አስታወቁ። “በአማራ ክልል ያጋጠመውን የጸጥታ መደፍረስ በመደበኛ የሕግ ማስከበር ስርዓት ለመቆጣጠር

Read More

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 1/2015 ዓ.ም፡- የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) በሚል ስያሜ ፓርቲ ለመመስረት በእነ ገ/ሚካኤል ተስፋዬ በቀረበ የዕውቅና ጥያቄ ላይ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ውድቅ ማድረጉን በተመለከተ የቀረበለትን ክስ መርምሮ በሰጠው ውሳኔ የምርጫ ቦርድን ውሳኔ ማጽናቱ ተገለጸ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ

Read More