HomeNews (Page 51)

News

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14/ 2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስትያን ቅዱስ ሲኖዶስ የሚያካሄደውን ስብሰባ የሚያውክና ህዝብን ለግጭት የሚያነሳሳ መልዕክት አሰራጭቷል፣ የመገናኛ ብዙኃን አዋጅን ተላልፏል በሚል እሁድ ግንቦት 13 ቀን 2015 ዓ.ም የማህበረ ቅዱሳን ቴሌቪዥን ጣቢያን በጊዜያዊነት ማገዱን ተከትሎ፤ ጣቢያው ከመገናኛ ብዙኃን አዋጅ

Read More

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14/2015 ዓ.ም፡- የሀገሬ ቴሌቪዥን ስራ አስኪያጅ ብርሃኑ አድማሱ ዛሬ ግንቦት 15 ቀን 2015 ዓ.ም ጠዋት አራት ሰዓት አከባቢ የፌደራል ፖሊስ መለያ የለበሱ የጸጥታ ሀይሎች ለጥያቄ ትፈለጋል በሚል እንደወሰዷቸው አዲስ ስታንዳርድ ከቴሌቪዥን ጣቢያው ሰራተኞች አረጋግጣለች። በፓትሮል የመጡ የጸጥታ ሀይሎች ስራ አስኪያጁን ቢሮ ድረስ በመግባት

Read More

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12/2015 ዓ.ም፡- የአፍሪካ ህብረት የክትትል፣ ማረጋገጥ እና የተልዕኮ የማስከበር ሰንቆ የሚንቀሳቀሰው ኬሚቴ ስራውን በአግባቡ እንዳይሰራ የኤርትራ ሰራዊት እንቅፋት እየፈጠረበት መሆኑን የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር አቶ ጌታቸው ረዳ አስታወቁ። አቶ ጌታቸው ይህንን የገለጹት ትላንት ግንቦት 11 ቀን 2015 የህብረቱን ኮሚቴ የሰላም ስምምነቱ አተገባበርን አስመልክቶ

Read More