HomeLaw & Justice (Page 17)

Law & Justice

አዲስ ስታንዳርድ ከደረሳት በቅርቡ የፈረሱ በደርዘን የሚቆጠሩ ቤቶችን ከሚያሳዩ ምስሎች አንዱ። በብሩክ አለሙ @Birukalemu21 አዲስ አበባ፣ታህሳስ 28፣ 2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) ሶስት የሰብዓዊ መብቶች መርማሪዎች እና አንድ ሹፌር በትላንትናው እለት በታህሳስ 27 ቀን 2015 ዓ.ም በፖሊስ መያዛቸውን ምክትል ዋና ዳይሬክተር ተስፋዬ ገመቹ ለአዲስ ስታንዳርድ

Read More

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 18/2015 ዓ.ም፡- በቤት ሰራተኝነት ተቀጥራ እየሰራች እያለ የተወሰነ ወራት የወር ደመወዝ ክፍያ አልተከፈለኝም በሚል ምክንያት ቂም ይዛ አሰሪዋን በመደብደብ ህይወቷ እንዲያልፍ ያደረገች ግለሰብ በእድሜ ልክ ጽኑ እስራት እንድትቀጣ መደረጉን የፍትህ ሚንስቴር አስታወቀ፡፡ ግለሰቧ ወንጀሉን የፈፀመችው በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 14 አስኮ አዲስ

Read More

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 18/ 2015 ዓ.ም፡- መንግስት በውጭ አገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የሂሳብ ደብተር የሚከፍቱበትን የዲያስፖራ አካውንት ህግ እና የአሠራር ስርዓት ላይ ባደረገው ክትትል፣ የትንተናና ማጣራት ስራዎች 85 ተጠርጣሪ ግለሰቦች የተሰታፉበት እና በህገ-ወጥ መንገድ ተሰበሰበ የተባለ መጠኑ 20,226,583 ዶላር የውጭ አገር ገንዘብ በባንክ እንዲታገድ

Read More