HomeHorn of Africa (Page 94)

Horn of Africa

አዲስ አበባ፣ህዳር8/2015 ዓ.ም፡-ኖርድ ቪንድ የተሰኘ መርከብ ከየክሬን የተገኘ እህል በመጫን በ”እህል ኮሪደር” ወደ ኢትዮጵያ የተንቀሳቀሰ መሆኑን የዩክሬን የመሰረተ ልማት ሚኒስቴር የፕሬስ አገልግሎት በፌስቡክ ገፁ ላይ ማስፈሩን ጠቅሶ ዩክሬንኢንፎ ዘግቧል፡፡ “ኖርድ ቪንድ መርከብ በ‹እህል ኮሪደር› በኩል 27,000 ቶን ስንዴ ይዛ ከዩክሬን ወደ ኢትዮጵያ እየተጓዘች ነው” ሲል ዩክሬን

Read More

ፒተር ንዴግዋ፣ የሳፋሪኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ፣ በመስከረም 26 ቀን 2015 የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ መደበኛ የመክፈቻ ምርቃት ስነስርዓት ላይ ንግግር ሲያቀርቡ። ፎቶ፡ ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በአሰፋ ሞላ አዲስአበባ፡- ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በ 10 ከተሞች የሙከራ አገልግሎት ካደረገ ብኋላ መስከረም 27፣ 2015 ዓ.ም ኔትወርክ እና አገልግለቱን በአዲስ አባባ በይፋ ከጀመረ የደንበኞቹ ቁጥር

Read More

ቤተልሔም ደሴ፣ የ'ICog Anyone Can Code’ ዋና ሥራ አስፈጻሚ፣ ሊዮ ሊዩ፣ የሁዋዌ ሰሜን አፍሪካ ሪጅን ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ፣ ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር)፣ የኢትዮጵያ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር፣ እና ፍፁም አሰፋ፣ የኢትዮጵያ የዕቅድና ልማት ሚኒስቴር። "DigiTruck " ተንቀሳቃሽ ዲጂታል መማሪያ ክፍል ሲሆን ከገጠር አካባቢዎች የመጡ ተማሪዎች የዲጂታል ቴክኖሎጂ

Read More