HomeHorn of Africa (Page 90)

Horn of Africa

ጥር 04/2015 ዓ.ም ፦ ሂውማን ብሪጅ ግብረሰናይ ድርጅት በግጭት ምክንያት ጉዳት ለደረሰበት የወልድያ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከ30 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ የተለያዩ የሕክምና መሣሪያዎች ድጋፍ አደረገ፡፡ የጤናው ዘርፍ በግጭቱ ከፍተኛ ውድመት ያሰተናገደ ዘርፍ መሆኑን የገለጹት የጤና ሚኒስቴር ሚንስትር ዴዔታ ዶ/ር አየለ ተሾመ የተደረገው ድጋፍ ያጋጠሙትን ችግሮች

Read More

ኤርትራዊው ኪዳነ ዘካርያስ። ፎቶ፡ ፌደራል ፖሊስ አዲስ አባባ፣ ታኅሣሥ 28 ቀን 2015 ዓ.ም፡- በህገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ወንጀል በቁጥጥር ሥር ውሎ በፍርድ ሂደት ላይ እያለ የካቲት 11 ቀን 2013 ዓ.ም ከፌደራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ፖሊስ እጅ አምልጦ በዓለም አቀፍ ደረጃ ይፈለግ የነበረው ኤርትራዊው ኪዳነ ዘካርያስ ሱዳን ውስጥ

Read More

በ16ኛው ክ/ዘመን የተጻፈ አንድ የግዕዝ መዝሙረ ዳዊትና አንድ የግዕዝ መልክዓ-ማርያም የግል የፀሎት መፅሐፍ፡፡ ፎቶ፡ የኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2015 ዓ.ም፡- በ1950ዎቹ እና በ1960ዎቹ ኢትዮጵያ ውስጥ ይኖሩ የነበሩ ሲውዲናውያን ቤተሰቦች ሁለት ታሪካዊና ሃይማኖታዊ የብራና የፅሑፍ ቅርሶችን ዛሬ ወደ ኢትዮጵያ መመለሳቸውን የኢትዮጵያ ቅርስ

Read More