HomeHorn of Africa (Page 89)

Horn of Africa

አዲስ አበባ፣ ጥር 18/2015 ዓ.ም፡- ጠቅላይ ሚንስቴር አብይ አህመድ እና ልዑክ ቡድናቸው ለአንድ ቀን የስራ ጉብኝት ካርቱም መድረሳቸውን የጠቅላይ ሚንስቴት ጵ/ቤት አስታወቀ፡፡ ልዕክ ብድኑ ሱዳን ካርቱም ሲደርሱም የሱዳን ሪፐብሊክ የሽግግር ሉዓላዊነት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ጄኔራል አብደል ፈታሕ አል ቡርሃን አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡ ሁለቱ መሪዎች ባለፈው አመት ኬንያ

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመደበኛና የልዩ ሀይል የደንብ ልብሶች አዲስ አበባ፣ጥር 18/ 2015 ዓ.ም፡– አዲሱ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የመደበኛና የልዩ ሀይል የደንብ ልብሶች በዛሬው እለት የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾና የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ይፋ

Read More

የፌዴራል ፖሊስ ካወጣቸው ምስሎች መካከል በቁጥጥር ስር የዋሉ ተጠርጣሪዎች ጥቅም ላይ ይውላሉ የተባሉ የተለያዩ ሀሰተኛ የደህንነት ልብሶችን የሚያሳይ ምስል ይገኝበታል። ፎቶ፡ ፌደራል ፖሊስ አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2015፦ በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ ከሚከበሩት በዓላት መካከል አንዱ በሆነው በዘንድሮው የጥምቀት በዓል ላይ የሽብር ጥቃት ለመፈጸምና ሃይማኖታው

Read More