ዜና፡ ጠቅላይ ሚንስቴር አብይ አህመድ ለአንድ ቀን ስራ ጉብኝት ሱዳን ገብተዋል
አዲስ አበባ፣ ጥር 18/2015 ዓ.ም፡- ጠቅላይ ሚንስቴር አብይ አህመድ እና ልዑክ ቡድናቸው ለአንድ ቀን የስራ ጉብኝት ካርቱም መድረሳቸውን የጠቅላይ ሚንስቴት ጵ/ቤት አስታወቀ፡፡ ልዕክ ብድኑ ሱዳን ካርቱም ሲደርሱም የሱዳን ሪፐብሊክ የሽግግር ሉዓላዊነት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ጄኔራል አብደል ፈታሕ አል ቡርሃን አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡ ሁለቱ መሪዎች ባለፈው አመት ኬንያ
0 Comments