ዜና፡ የጉራጌ ዞን የክልል አደረጃጀት ጥያቄን የደገፉ አመራሮች ታሰሩ
የታሰሩ የጉራጌ ዞን አመራሮች ምስል- ማህበራዊ ድረገፅ ነሐሴ 17፣ 2014 ዓ. ም፣ አዲስ አበባ፡- ከጉራጌ ዞን የክልል አደረጃጀት ጋር በተያያዘ የዞኑ አመራሮች እና የመምሪያ ኃላፊዎች መታሰራቸውን ስማቸው እንዳይጠቀስ የፈለጉ አንድ የመንግስት ሰራተኛ ለአዲስ ስታንዳርድ ተናገሩ። የዞኑ ፋይናንስ መምሪያ ኃላፊ አቶ ምነወር ሀያቱ፣ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች
0 Comments