ዜና፡ ዛምቢያ 44 ያለፈቃድ ይኖሩ የነበር ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን ከሀገሯ አስወጣች; አንድ ስደተኛ በአውሮፕላን ማረፊያው ህይወቱ አለፈ
በ2009 ዛምቢያ ከ15 እስከ 38 ዓመት የሆናቸው 150 ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን ፕሬዝዳንታዊ ይቅርታ ከእስር ቤት ፈትታ ነበር አዲስ አበባ፣ መስከረም 5/2015 ዓ.ም፡- የዛምቢያ የኢሚግሬሽን ባለስልጣናት 44 ያለፈቃድ ይኖሩ የነበር ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን ወደ ኢትዮጵያ መመለሳቸውን ቃል አቀባዩ ለዛምቢያ ሚዲያ ተናግረዋል። ሰኞ እለት ስደተኞቹ በኬኔት ካውንዳ አለም አቀፍ
0 Comments