አዲስ መረጃ: ዛሬ ጥዋት በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ በደረሰ የድልድይ መደርመስ አደጋ 12ኛ ክፍል ተፈታኞች ላይ ጉዳት ማድረሱ ተገለጸ፣ የአንድ ተማሪ ህይወት ሲያልፍ፣ ሁለት ተፈታኞች ከባድ ጉዳት ደርሶባቸዋል
የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ለመፈተን ወደ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ እየገቡ ያሉ ተማሪዎች አቀባበል ሲደረግላቸው:: ፎቶ፤ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በምህረት ገ/ክርስቶስ @Mercy አዲስ አበባ፣ መስከረም 30/ 2015 ዓ/ም፦ ዛሬ ጠዋት በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የ12ኛ ክፍል የዩኒቨርሲቲ መግብያ ፈተና የሚፈተኑ ተማሪዎች የዩኒቨርስቲዉን ሁለት ካምፓሶች የሚያገናኝ ድልድይ በመደርመሱ ምክንያት የተወሰኑ ተማሪዎች ላይ ጉዳት መድረሱን ትምህርት ሚኒስቴር