ዜና፡ ስልሳ ስምንት በመቶ በሊባኖስ የሚገኙ የሰው ቤት ሰራተኞች ለጾታዊ ትንኮሳ መዳረጋቸው ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2/2015 ዓ.ም፡- በሊባኖስ በስደት ላይ ካሉት የቤት ሰራተኞች መካከል 68 ከመቶ ለጾታዊ ትንኮሳ መዳረጋቸውን አንደ አዲስ ጥናት አመለከተ:: እኛ ለኛ በስደት የተሰኘ ግብረ ሰናይ ድርጅት ሊባኖስ ከሚገኘው የሊባኖስ አሜሪካን ዪኒቨርሲቲ ጋር በመሆን ባዘጋጀዉ ጥናት መሰረት በርካታ ሴቶች ላይ ፆታዊ ጥቃት እንደሚፈፀምባቸው አረጋግጠናል ብሏል። ድርጅቱ
0 Comments