ዜና፡- በኮንሶ ዞን እና በአጎራባች ሦስት ልዩ ወረዳዎች ለሚገኙ ተፈናቃዮች በቂ፣ ወቅቱን የጠበቀ እና ተደራሽ የሰብአዊ ድጋፍ እና ለተደጋጋሚ መፈናቀል ዘላቂ መፍትሔ እንዲኖር ኢሰመኮ አሳሰበ
አዲስ አበባ፣ጥቅምት29/ 2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል፣ በኮንሶ ዞን እና በሦስት ልዩ ወረዳዎች በሚገኙ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታ ላይ ሀገር አቀፍ እና ዓለም አቀፍ ሕጎችን መሰረት በማድረግ ከሐምሌ 24 እስከ ነሐሴ 6 ቀን 2014 ዓ.ም.
0 Comments