ዜና፦አሜሪካን ሀገር የሚኖሩ የጎንደርና አካባቢዋ ተወላጅ ትውልደ ኢትዮጵያዊያን በጦርነት ለወደሙ በዋግ ኽምራ አካባቢ ለሚገኙ የቅዳሚት 1ኛ ደረጃ ት/ቤት 150 የመማሪያ ኮንባይን ዴስክ ድጋፍ አደረጉ
አዲስ አበባ፡ህዳር 5/2015 ዓ/ም፦ በአሜሪካ ሀገር የሚኖሩ የጎንደርና አካባቢዋ ተወላጅ ትውልደ ኢትዮጵያዊያን 900ዐዐዐ ብር ወጭ የተሰራ የተማሪ መማሪያ 150 ኮምባይን ዴስክ በተወካዮቻቸው አማካኝነት አስረክበዋል። በዋግ ልማት ማህበር (ዋልማ) አስተባባሪነት የመጣው ድጋፍ ለማጓጓዢያ ወጭ 80000 ብር የሸፈነ ሲሆን ከክልሉ ትምህርት ቢሮ የማጓጓዢያ ተሸከርካሪና የኮምበባይን ዴስክ ማሰሪያን
0 Comments