ዜና፡ የቴለቪዥን አገልግሎት ክፍያ እና ቅጣት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ከፍተኛ ተቃዉሞ ቢገጥመዉም ህግ ሆኖ ፀደቀ
የህዝብ ተወካዮች አባላት ህጉን በመቃወም ንግግር ሲያደርጉ፡ ፎቶ- የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ፌስቡክ ገፅ አዲስ አበባ፣ ህዳር 16/2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን የአገልግሎት ክፍያ እና ቅጣት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ከፍተኛ ተቃዉሞ ቢገጥመዉም ህግ ሆኖ ፀደቀ፡፡ የቴለቪዥን ሚዲያውን እንደገና ለማቋቋም በቀረበው ረቂቅ አዋጅ የተካተተው
0 Comments