HomeArticles Posted by Alemitu Homa (Page 147)

Author: Alemitu Homa

ረዳት ኮሚሽነር ቡሽራ አልቀሪብ ፡፡ ምስል፡ የ ቤንሻንጉል ክልላዊ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 4፣ 2014 ዓ.ም፦ በቤንሻንጉል ክልላዊ መንግስት መዲና አሶሳ ከተማ ጊዚያዊ የእንቅስቃሴ ገደብ መጣሉን የከተማ አስተዳደሩ ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ፡፡ የአሶሳ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ ኃላፊ ረዳት ኮሚሽነር ቡሽራ አልቀሪብ

Read More

በክልል እና በፌዴራል ደረጃ በሚገኙ በርካታ ማረሚያ ቤቶች የሥነ ምግባር ጥፋት ፈጽመዋል የተባሉ ታራሚዎች አካላዊ ቅጣት የሚቀጡ መሆኑ በሪፖርቱ የተመዘገበው ሌላው የሰብአዊ መብት ጥሰት ነው ። ምስል፡ ኢሰመኮ አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 1፣ 2014 ዓ.ም ፦ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን

Read More

በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ወለህ መጠለያ ለሚገኙ ተፈናቃዮች። ምስል፡ የዋግ ኽምራ ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ በእቴነሽ አበራ አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 1፣ 2014 ዓ.ም፦ በዋግ ኽምራ አስተዳደር ዞን ስር ያሉ ሶስት ወረዳዎች አበርገሌ፣ ዝቋላ እና ፀገበጅ እስካሁን በትግራይ ሃይሎች ቁጥጥር ስር ያሉ ሲሆን በዚህም የተነሳ  ህዝቡ ለከፍተኛ ረሃብ፣

Read More