ትኩስ ዜና : የትግራይ ተወላጆች ወታደራዊ ትጥቅና ማሰልጠኛ ካለባቸው አካባቢዎች እንዲርቁ የፌዴራል መንግስት ጥሪ አቀረበ
መቀሌ ፣ የትግራይ ክልል ርዕሰ መዲና ። ፎቶ፡ ማህደር/ማህበራዊ ሚዲያ አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20/2014 ዓ.ም፡- : የትግራይ ተወላጆች ወታደራዊ ትጥቅና ማሰልጠኛ ካለባቸው አካባቢዎች እንዲርቁ የፌዴራል መንግስት ጥሪ አቀረበ ። መንግስት ዛሬ በሰጠው መግለጫ ለህወሓት "ፀረ ሰላም ዕብሪት ምንጭ የሆኑ ወታደራዊ ዐቅሞችን ዒላማ
0 Comments