ዜና፡ የትግራይ የጦር ጉዳተኞች በመቀሌ በሰላማዊ ሰልፍ ያቀረቡት ጥያቄ በአግባቡ ለመመለስ የትግራይ ግዜያዊ አስተዳደር ዕጩ ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ ቃል መግባታቸው ተገለጸ
photo from social media አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13/ 2015 ዓ.ም - አቶ ጌታቸው ረዳ የትግራይ ግዜያዊ አስተዳደር ዕጩ ፕሬዝዳንት የትግራይ ሰራዊት የጦር ጉዳተኞች የጠየቁት ጥያቄ አግባብነት ያለው የመብት ጥያቄ በመሆኑ ትኩረት እንደሚሰጠው አስታወቁ። በትላንትናው እለት መጋቢት 12 ቀን 2015 ዓ.ም በመቀሌ ከተማ የትግራይ የጦር ጉዳተኞች ሰላማዊ
0 Comments