ዜና፡ የጋራ ግብረ ሃይሉ በአማራ ክልል በሚንቀሳቀሱ ጽንፈኛ ሀይሎች ላይ ወሳኝ እርምጃ እየወሰድኩ ነው ሲል ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21/2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ የጸጥታና የደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል ትላንት ማምሻውን ባወጣው መግለጫ በአማራ ክልል በሚንቀሳቀሱ ጽንፈኛ ሀይሎች ላይ ወሳኝ እርምጃ እየወሰድኩ ነው ሲል ገልጿል። በአማራ ክልል ሕገ መንግስታዊ ሥርዓቱን በማፍረስ ክልላዊ ስልጣንን በኃይል ለመቆጣጠር የሚንቀሳቀሱ ሀየሎች አሉ ሲል ኮንኗል። ለአማራ ሕዝብ እንታገላለን
0 Comments