ዜና፡ መንግስት በቀጣይ አምስት አመታት ውስጥ ለአምስት የውጭ ባንኮች ፈቃድ ለመስጠት ማቀዱን አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26/2015 ዓ.ም፡- መንግስት የሀገሪቱን የፋይናንስ ስርአት ለውጭ ተፎካካሪ ባንኮች ክፍት ለማድረግ የያዘውን እቅድ ለማሳካት በማለም በቀጣይ አምስት አመታት ውስጥ ለአምስት የውጭ ባንኮች ፈቃድ ለመስጠት ማቀዱን አስታወቀ። የማዕከላዊ ባንክ ምክትል ገዢ የሆኑት ሰለሞን ደስታ በቀጣይ አምስት አመታት ከሶስት እስከ አምስት ለሚደርሱ ባንኮች ፍቃድ እንሰጣለን
0 Comments