ዜና፣ በቁጥጥር ሥር ውሎ በፍርድ ሂደት ላይ እያለ ከፌደራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ፖሊስ እጅ ያመለጠው ኤርትራዊው ኪዳነ ዘካርያስ ሱዳን ውስጥ በቁጥጥር ሥር መዋሉን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አረጋገጠ
ኤርትራዊው ኪዳነ ዘካርያስ። ፎቶ፡ ፌደራል ፖሊስ አዲስ አባባ፣ ታኅሣሥ 28 ቀን 2015 ዓ.ም፡- በህገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ወንጀል በቁጥጥር ሥር ውሎ በፍርድ ሂደት ላይ እያለ የካቲት 11 ቀን 2013 ዓ.ም ከፌደራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ፖሊስ እጅ አምልጦ በዓለም አቀፍ ደረጃ ይፈለግ የነበረው ኤርትራዊው ኪዳነ ዘካርያስ ሱዳን ውስጥ
0 Comments