ዳሰሳ፡ ስልታዊ የሆነ ዝውውር እና በደል፤ በህገ ወጥ የህፃናት ዝውውር ሰለባ በሆኑ ልጆች የተሞሉት የአዲስ አበባ ጎዳናዎች
በጌታሁን ለገሰ @Birmaduu2 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2015 ዓ.ም፡- አብርሃም አበበ የስምንት አመት ታዳጊ ልጅ ሲሆን ፒያሳ፣ ልዩ ስሙ አራዳ ተብሎ በሚጠራው አከባቢ የክብደት መለኪያ ሚዛን አጠገብ ተቀምጧል። አብረሃም ከወላይታ ወደ አዲስ አበባ ስራ ለመፈለግ በደላላዎች ከሚመጡት ህፃናት መካከል አንዱ ነው፡፡ ህፃናቱን ሲያዘዋውሯቸው ጉዞኣቸው የተሸለ ህይወት ፍለጋ