ዜና፡ የቀድሞ የኢህአዴግ ባለስልጣን የነበሩት አቶ በረከት ስምዖን በአሞክሮ ከእስር ተፈቱ፤ ቤተሰቦቻቸው አዲስ አበባ ዛሬ ይገባሉ ብለው እየጠበቋቸው መሆኑን አስታውቀዋል
አዲስ አበባ፣ ጥር 17/2015 ዓ.ም፡- የቀደሞ የብአዴን መስራች አባል እና የኢህአዴግ ባለስልጣን የነበሩት አቶ በረከት ስምዖን ታስረው ከነበረበት የባህርዳር እስር ቤት የአሞክሮ ግዜያቸውን በማጠናቀቃቸው በዛሬው እለት ከእስር መፈታታቸውን ጠበቃቸው ህይወት ሊላይ ለአዲስ ስታንዳርድ አስታውቀዋል። የአቶ በረከትን መፈታታቸውን ያረጋገጡልን አንድ የቅርብ ቤተሰብ አባል እንደገለፁት ቤተሰቦቻቸው ዛሬ አዲስ