ዜና፡ የሰላም ጥረቱን ተከትሎ በኢትዮጵያ ለሚገኙ ተፈናቃዮች እና ስደተኞች የሚደረገው ድጋፍ እና መፍትሔ እንዲጠናከር የተመድ የስደተኞች ኮሚሽን ጠየቀ
© UNHCR/Samuel Otieno አዲስ አበባ፣ የካቲት 2/ 2015 ዓ.ም፡– በኢትዮጵያ ከቀያቸው የተፈናቀሉ እና ስደተኞችን መልሶ ለማቋቋም በሚደረገው ጥረት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የስደተኞች ኮሚሽን የበለጠ እንደሚያጠናክር ሃላፊው ፍሊፖ ግራንዴ አስታወቁ። በኢትዮጵያ በድርቅ እና የአየር ንብረት ለውጥ ሳቢያ የተፈናቀሉም ሆኑ ስደተኞችን ዘላቂ መፍትሄ እንዲያገኙ ለማስቻል ኮሚሽኑ ጥረቱን እንደሚያጠናክር
0 Comments