ዜና፡ ኬንያ፣ ሶማሊያ እና ኢትዮጵያ የጋራ ድንበሮቻቸውን ለመክፈት የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ ተደረገ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5/2015 ዓ.ም፡- በኬንያ፣ ሶማሊያ እና ኢትዮጵያ በጸጥታ ችግር ሳቢያ ከቅርብ አመታት ወዲህ በከፊል እና ሙሉ በሙሉ ተዘግቶ የነበረውን ድንበር ዝውውር ለማስጀመር የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ ተደረገ። የፕሮጀክቱ መጀመር በሶስቱ ሀገራት መካከል ያለውን የማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ሁኔታ እንዲሻሻል ያደርጋል ሲሉ በኬንያ ማንዴራ ከተማ ፕሮጀክቱ
0 Comments