Home2022 (Page 63)

September 2022

የኤርትራ ጦር በትግራይ ጦርነት ውስጥ መሳተፉን ከሚያሳዩት የመጀመሪያ ሥዕሎች አንዱ በሮይተርስ ጋዜጠኛ ዳዊት እንደሻው በመጋቢት2014። ክሬዲት፡ ዳዊት እንደሻው በአዲስ ስታንዳርድ አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28/2014 ዓ.ም፡- አሜሪካ ነሐሴ 18 እንደአዲስ በፌደራል መንግስቱ ሰራዊት እና በትግራይ ሀይሎች ያገረሸውንና እስከ ሱዳን ድንበር ድረስ የተስፋፋውን ጦርነት ተከትሎ "የኤርትራን ዳግም ወደ

Read More

አቶ ውብሸት አያሌው አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27/2014፡- የሸዋሮቢት ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ከንቲባ አቶ ውብሸት አያሌው ትላንት ማታ ከምሽቱ 3 ስዓት ገደማ አካባቢ ለጊዜው ማንነታቸው ባልታወቁ ግለሰቦች በተተኮሰ ጥይት ተገደሉ በማለት የከተው አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት አስታወቀ። ተቀዳሚ ከንቲባ አቶ ውብሸት "የተሰጣቸውን የህዝብ አደራ ለመወጣት ውሎአቸውን በስራ

Read More

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25/2014፡- የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) በሰሜን ኢትዮጵያ ዳግም የተቀሰቀሰው ጦርነት እና በኦሮሚያ ክልል የቀጠለው ግጭትን በማቆም ሰላማዊ መፍትሄ እንዲሹ ጠየቀ፡፡ ኦፌኮ ክልላዊ እና አለም አቀፋዊ ሸምጋዮች የሰብአዊ እርቅ ጊዜውን ተጠቅመው ተፋላሚ ወገኖችን ወደ ድርድር ጠረጴዛ ማምጣት እና አጠቃላይ የተኩስ አቁም ስምምነት ማሰፈን

Read More