ዜና፡ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የተማሪዎች መመዝገቢያ ክፍያ እንዲቆም አሳሰበ
በአማራ ክልል የ2015 የትምህርት ዘመን የነበርና አዲስ ተመዛጋቢ ተማሪዎች ከነሃሴ 23 አስከ ጳጉሜ 4/2014 ዓ.ም ይካሄዳል ። ፎቶ፡ የአማራ ብሔራዊ ክለላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 3፣ 2014 ዓ.ም ፦ የአማራ ብሔራዊ ክለላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ ትላንት ረቡዕ ጳጉሜ 2 ቀን 2014 ዓ.ም በፃፈው ድብዳቤ
0 Comments