ዜና፡ መንግስት የነዳጅ ዋጋ ጭማሪን ተከትሎ በሸቀጦች ላይ ጭማሪ በሚያደርጉ አካላት ላይ እርምጃ እነደሚወሰድ አስታወቀ፤ ከዚህ በፊት የተደረገ የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ እና ተጽእኖው
የአትክልት ገበያ በአዲስ አበባ በብሩክ አለሙ @Birukalemu21 አዲስ አበባ፣ መስከረም 25/2014 ዓ.ም፡- መንግስት በየወቅቱ የሚያደርገውን የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ ተከትሎ በሸቀጦች እና በመሰል ምርቶች ላይ ጭማሪ በሚያደርጉ አካላት ላይ እርምጃ እንደሚወሰደ የንግዱን ሴክተር እንዲመራ ሃገራዊ ሃላፊነት የተሰጠው የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚንስቴር አስታወቀ፡፡ ሚንስቴር መስሪያ ቤቱ የነዳግ ዋጋ ጭማሪ ተግባራዊ