ትኩስ ዜና፦ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝን ከአምስት ወራት እስር በኋላ በ30 ሺህ ብር ዋስትና ከእስር ተፈታ
ጋዜጠኛ ደሳለኝ ከፌደራል ማረሚያ ቤት ሲወጣ። ፎቶ፡ ታሪኩ ደሳለኝ አዲስ አበባ ፤ ህዳር 7፤ 2015- ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ከአምስት ወራት እስር በኋላ ዛሬ ከቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ተፈታ፡፡ ጋዜጠኛ ተመስገን በ30 ሺህ ብር ዋስትና ከእስር እንዲፈታ የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የፀረሽብርና ህገመንግስታዊ ጉዳዮች ወንጀል
0 Comments