HomeHorn of Africa (Page 96)

Horn of Africa

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በዛሬው እለት በፓርላማ አባላት ንግግር አድርገዋል። የምስል ክሬዲት፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አዲስ አበባ፡ህዳር 06/2015 ዓ/ም፦ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ  በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት 4ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ ለቀረበላቸው ጥያቄ ምላሽ በሰጡበት ወቅት ህወሓትን “አሸባሪ ድርጅት”  ብሎ የፈረጀው ህግ “ከአሸባሪ ድርጅት” ጋር መደራደርን

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በዛሬው እለት በፓርላማ አባላት ንግግር አድርገዋል። የምስል ክሬዲት፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አዲስ አበባ፡ህዳር 06/2015 ዓ/ም፦ በደቡብ አፍሪካ በተደረገው የሰላም ስምምነት ላይ ወልቃይት ወደ ትግራይ ይሁን ወደ አማራ ይሁን የሚል ስምምነት አለመደረሱንና አጠቃላይ ችግሩ የሚፈታው በህገ መንግስቱ መሰረት እንደሚሆን ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ

Read More

አዲስ አበባ፡ህዳር 5/2015 ዓ/ም፦ በኦሮሚያ ክልል በምስራቅ ወለጋ ዞን በጋሎ ቀበሌ ሙለታ ገላ ቤተክርስቲያን በአማኞች ላይ የተፈጸመውን ኢ-ሰብአዊ ግድያ የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነየሱስ አወገዘች። ከቤተክሪስትያኗ ባለፈው ሳምንት ዐርብ ህዳር 02፣ 2015 በወጣዉ መግለጫ እንደተመለከተው በ15 አማኞቿ ላይ የተፈፀመውን ግድያ በማውገዝ ለሟች ቤተሰቦች እና ለቤተክርስቲያኑ

Read More