HomeHorn of Africa (Page 71)

Horn of Africa

ፎቶ ከማህበራዊ ሚዲያ አዲስ አበባ መጋቢት 2/ 2015 ዓ.ም፡– በርካታ መገናኛ ብዙሃን ለሲዳማ ክልል አዋሳኝ በሆነው የኦሮምያ ክልል ምዕራብ አርሲ ዞን ነሰቦ ወረዳ ቦጨሳ ቀበሌ በሁለቱ ህዝቦች መካከል ግጭት ተከስቶ በርካታ ሰዎች መሞታቸው ተዘግቧል። በጉዳዩ ዙሪያ አስተያየታቸው ለአዲስ ስታንዳርድ የሰጡን የሲዳማ ክልል የፍትህ እና ጸጥታ ቢሮ

Read More

ክሊንተን እና አብይ በዩኤስ አፍሪካ ስብሰባ አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2/ 2015 ዓ.ም፡– የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን በቀጣይ ሳምንት አጋማሽ ኢትዮጵያን እንደሚጎበኙ መስሪያ ቤታቸው አረጋገጠ። አንቶኒ ብሊንከን በኢትዮጵያ ቆይታቸው ከመንግስት እና ከትግራይ  ባለስልጣናት ጋር ተገናኝተው እንደሚመክሩ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤቱ የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ሞሊ

Read More

“ዛሬ እንሞት ይሆን ነገ እንሞት ይሆን እያልን በስቃላይ ላይ እንገኛለን” ። ፎቶ፣ የዋግህምራ ኮሚንኬሽን አዲስ አበባ፣ መጋቢት 01፣ 2015 - በአማራ ክልል ዋግኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ከፃግብጅ እና አበርገሌ ወረዳዎች ተፈናቅለው በዞኑ በወለህ ጊዜያዊ መጠለያ ጣቢያ የሚኖሩ ተፈናቃዮች ካለፈው መስከረም ወር አንስቶ ምንም ዓይነት እርዳታ ባለማግኘታቸው

Read More