ዜና፡ ሲዳማ ክልል አጎራባች በሆነው በምዕራብ አርሲ ዞን ተከስቶ የነበረው ግጭት የግለሰቦች እንጂ በአጎራባች ህዝቦች መካከል አልነበረም ሲል የሲዳማ ክልል አስታወቀ
ፎቶ ከማህበራዊ ሚዲያ አዲስ አበባ መጋቢት 2/ 2015 ዓ.ም፡– በርካታ መገናኛ ብዙሃን ለሲዳማ ክልል አዋሳኝ በሆነው የኦሮምያ ክልል ምዕራብ አርሲ ዞን ነሰቦ ወረዳ ቦጨሳ ቀበሌ በሁለቱ ህዝቦች መካከል ግጭት ተከስቶ በርካታ ሰዎች መሞታቸው ተዘግቧል። በጉዳዩ ዙሪያ አስተያየታቸው ለአዲስ ስታንዳርድ የሰጡን የሲዳማ ክልል የፍትህ እና ጸጥታ ቢሮ
0 Comments