ዜና፡ የማላዊ ፖሊስ የኢትዮጵያውያን ስደተኞች ሊሆን ይችላል የተባለ የጅምላ መቃብር ማግኘቱ ተገለፀ
ፎቶ፡ ማላዊ24 አዲስ አበባ፤ ጥቅምት 10/ 2015 ዓ.ም፡- የማላዊ ፖሊስ የኢትዮጵያውያን ስደተኞች ሊሆን ይችላል ያለውን 25 አስከሬን የያዘ የጅምላ መቃብር ማግኘቱን የማላዊ መገናኛ ብዙሃን የአከባቢውን ፖሊስ ዋቢ አድርጎ ዘገበ፡፡ "መቃብሩ የተገኘው ማክሰኞ ረፋድ ላይ ቢሆንም አስክሬኖቹን ማውጣት የጀመርነው ዛሬ ነው። እስካሁን 25 አስከሬኖች አግኝተናል" ሲል የፖሊስ
0 Comments