HomeHorn of Africa (Page 108)

Horn of Africa

ፎቶ፡ ማላዊ24 አዲስ አበባ፤ ጥቅምት 10/ 2015 ዓ.ም፡- የማላዊ ፖሊስ የኢትዮጵያውያን ስደተኞች ሊሆን ይችላል ያለውን 25 አስከሬን የያዘ የጅምላ መቃብር ማግኘቱን የማላዊ መገናኛ ብዙሃን የአከባቢውን ፖሊስ ዋቢ አድርጎ ዘገበ፡፡ "መቃብሩ የተገኘው ማክሰኞ ረፋድ ላይ ቢሆንም አስክሬኖቹን ማውጣት የጀመርነው ዛሬ ነው። እስካሁን 25 አስከሬኖች አግኝተናል" ሲል የፖሊስ

Read More

አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ። ፎቶ፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አዲስ አበባ ጥቅምት 10/ 2015: የጠቅላይ ሚኒስቴር አብይ አህመድ የብሔራዊ ደህንነት አማካሪ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን "የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን የሚመራዉ የሰላም ድርድር በደቡብ አፍሪካ ጥቅምት 14 ቀን 2015 ዓ.ም አንደሚደረግ አሳውቆናል" ሲሉ ገለፁ። መስከረም 23 ቀን 2015 ዓ.ም አፍሪካ ህብረት ለትግራዩ መሪ

Read More

የምስል መግለጫ፡ በትግራይ የሚገኘው የመንጊ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በጥቅምት ወር 2014 ለህፃናት በሩን ከፍቷል።እንደ ዩኒሴፍ ዘገባ “ምንም እንኳን ጉዳቱ ቢኖርም ፣ አንዳንድ ትምህርት ቤቶች እንደገና እየተከፈቱ ነው እና ዩኒሴፍ እና አጋሮች ልጆችን ወደነበሩበት ክፍል እየመለሱ ነው" የምስል ክሬዲት፡ ዩኒሴፍ ኢትዮጵያ/2015። በምህረት ገ/ክርስቶስ እና በአሰፋ ሞላ አዲስ

Read More