HomeHorn of Africa (Page 101)

Horn of Africa

አዲስ አበባ፣ጥቅምት25/ 2015 ዓ.ም፡- በኢትዮጵያ መንግስት እና በትግራይ አመራሮች መካከል የተደረገው ስምምነት “መርህ የተከተለ” መሆኑን በመጥቀስ በተመሳሳይ መልኩ በሌሎች የሀገሪቱ ክፍሎች ከሚገኙ ሌሎች ታጠቂ ኃይሎች ጋርም ሰላማዊ ድርድር በማድረግ ሰላማዊ መፍትሄ መፈለግ ተገቢ መሆኑን የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) አስታወቀ፡፡ ኢዜማ የኢትጵያ መንግስትና የህወሓት ባለስልጣናት የተፈራረሙት

Read More

አዲስአበባ፣ጥቅምት24/2015 ዓ.ም፡- የታጠቁ ሃይሎች ባለፈዉ ቅዳሜ በኦሮሚያ ክልል፣ ሰሜን ሸዋ ዞን ገብረ ጉራቻ ከተማ የልደታ ማሪያም ቤተክርስቲያን ዲያቆንን ገድለው፣ የደብሩን አስተዳደዳሪ ጨምሮ ሌሎች 11 አገልጋዮችን በማገታቸው፣ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የሰሜን ሸዋ ሰላሌ ሀገረ ስብከትገልፆ ነበር፡፡ ስማቸው እንዳይገለፅ የፈለጉ የሰሜን ሸዋ ሰላሌ ሀገረ ስብከት ቀሲስ ከታገቱት

Read More

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25/ 2015 ዓ.ም፡- የአለም አቀፉ ማህበረሰብ አባላት እና የተለያዩ ዲፕሎማቶች በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ መንግስት እና በሕወሓት ተወካዮች መካከል በደቡብ አፍሪካ የግጭት ማቆም ስምምነት መፈራረማቸውን በደስታ ተቀብለውታል፡፡ በአፍሪካ ህብረት መሪነት ከጥቅምት 25 ጀምሮ በፕሪቶሪያ ሲካሔድ የነበረው የሰላም ድርድር ሲጠናቀቅ ተፋላሚዎቹ ወገኖች ግጭቱን ለማቆም ረቡዕ ተስማምተዋል፡፡ የህብረቱን

Read More