ዜና፡ ጋዜጠኛ መዓዛ መሐመድ በጸጥታ ኃይሎች በድጋሚ ታሰረች
ጋዜጠኛ መዓዛ መሐመድ በጌታሁን ጸጋዬ @GetahunTsegay12 .አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜ 3፣ 2014 ዓ.ም፦ “ሮሃ ሚዲያ” የተሰኘው የዩቲዩብ መገናኛ ብዙኃን መስራች እና ባለቤት የሆነችው ጋዜጠኛ መዓዛ መሐመድ ትላንት ረቡዕ ጷጉሜ 2፤ 2014 ዓም በፌደራል ፖሊስ አባላት ተይዛ መወሰዷን የስራ ባልደረባዋ እና ጓደኛዋ ምስራቅ ተፈራ ለአዲስ
0 Comments