ዜና፡ የራያ ቆቦ ኮሙኑኬሽን በኮምቦልቻ የሚገኙ የራያ ተፈናቃዮች ድብደባና እስር እየተፈፀመባቸው መሆኑን ገለፀ ፤ የኮምቦልቻ ኮምዩኒኬሽን መረጃው ሀሰትና መሰረተ ቢስ ነው ሲል አስተባበለ
የኮምቦልቻ ከተማ አዲስ አበባ፣ መስከረም 4/2014 ዓ.ም፡- በጦርነቱ ምክንያት ተፈናቅለው በደቡብ ወሎ ዞን ኮምቦልቻ ከተማ የሚገኙ የራያ ተፈናቃዮች በፀጥታ ሀይሎች ድብደባ፣ማሸማቀቅና እስር እየተፈፀመባቸው መሆኑን ገልፀዋል ሲል የራያ ቆቦ ኮሙኑኬሽን አስታወቀ፡፡ የኮምቦልቻ ኮምዩኒኬሽን በበኩሉ መረጃው “ሀሰትና መሰረተ ቢስ” መሆኑን የሰላምና ደህንነት መምሪያ ገለጿል ሲል
0 Comments