ዜና፡ በአማራ ክልል በሶስት ወራት ውስጥ ብቻ ከ163 ሺህ በላይ ሰዎች በወባ መያዛቸው ተገለፀ
በአሰፋ ሞላ አዲስ አበባ፣መስከረም 23/2015 ዓ.ም፡- የአማራ ክልል ከሐምሌ 1 ቀን 2014 ዓ.ም እስከ መስከረም 2015 ዓ.ም አጋማሽ ድረስ ከ163 ሺህ በላይ ሰዎች በወባ መያዛቸውን ተዘገበ። መስከረም 20 ቀን 2014 ዓ.ም የአማራ ክልል የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት ከባለድርሻ አካላት ጋር ከመስከረም 15 በኋላ የሚከስተውን የወባ ወረርሽኝ ለመከላከል
0 Comments