ዜና፡- መንግስት የትግራይ ባለስልጣናት “የሀገሪቱን ህግ እንዲያከብሩ፣ ህገ መንግስቱን እንዲያከብሩና እንደ አንድ የኢትዮጵያ ክልል እንዲሆኑ” ለማሳመን እየሞከረ ነው – ጠሚ አብይ
ጠ/ሚ አብይ አህመድ ከትግራይ ክልል ፕሬዝዳንት ደብረፂዮን ገብረሚካኤል (ዶ/ር) ጋር እጅ ለእጅ በመያያዝ በአክሱም ከተማ ሰኔ 2011 ። ፎቶ፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ከፎቶ ማህደር አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22/ 2015 ዓ.ም፡- ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የፌደራል መንግስት የትግራይ ክልል ባለስልጣናት "የሀገሪቱን ህግ እንዲያከብሩ፣ ህገ መንግስቱን እንዲያከብሩና
0 Comments