ዜና፡-ወደ ውጭ ሀገር ሊወጣ የነበረ ከ300 ሺህ ዶላር በላይ መያዙን የአዳማ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ
አዲስ አባባ፣ጥቅምት25፣20015፡- በአዳማ ከተማ ከ300 ሺህ ዶላር በላይ ወደ ውጭ ሀገር ለማስወጣት የሞከረ ግለሰብ ከአሽከርካሪው ጋር መያዙን የአዳማ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አሳውቋል። ግለሰቡ ኮድ 3/89158 ኢ.ት በሆነ ሎቤድ መኪና ገንዘቡን ከአዲስ አበባ ወደ ጅቡቲ በስውር ደብቆ ሲያጓጉዝ መያዙን የመምሪያው የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ ምክትል እንስፔክተር