ዜና ፦ የባቲ ወረዳ አስተዳደር 28 ኢትዮጵያውያን በህገ-ወጥ መንገድ ከሀገር ለመውጣት ሲሞክሩ በፖሊስ መያዛቸዉን አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 2/2015 ዓ.ም፡- በአማራ ክልል፣ በኦሮሞ ዞን፣ የባቲ ወረዳ አስተዳደር መንግስት ኮምዩኒኬሽን ቢሮ 28 ኢትዮጵያውያን በህገ ወጥ መንገድ ከሀገር ለመውጣት ሲሞክሩ በአካባቢው ፖሊስ መያዛቸዉን አስታወቀ። የባቲ ወረዳ አስተዳደር እንዳለዉ ከሆነ ህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር በተደጋጋሚ እየተከሰተ ይገኛል። በትናንትናው ዕለትም 28 ሰዎች፤ 9 ወንዶች እና
0 Comments