HomeArticles Posted by Alemitu Homa (Page 98)

Author: Alemitu Homa

አሊ ቢራ ማነው? አሊ ቢራ ከእናቱ ፋጡማ አሊ እና ከአባቱ መሐመድ ሙሳ በ1941 ዓ.ም ከአዲስ አበባ በስተደቡብ ምስራቅ 515 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ድሬዳዋ ከተማ ተወለደ። አባቱ መሐመድ ሙሳ ከአፍረን ቀሎ ኦሮሞ የዓላ ጎሣ ልጅ ሲሆኑ ግራዋ ከምትባል ከተማ ነው የመጡት። እናቱ ፋጡማ አሊ ድገሞ

Read More

አዲስ አባባ፣ጥቅምት26/2015 ዓ.ም፡- በኦሮሚያ ክልል የምስራቅ ሸዋ ዞን አዳማ ከተማ ፖሊስ፣ በኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የምስራቅ ወንጀል ችሎት ሶስት ዳኞችን ያለህግ አግባብ በቁጥጥር ስር ማዋሉን ስማቸው እንዳይገለፅ የፈለጉ እና ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው የመረጃ ምንጭ ለአዲስ ስታንዳርድ ተናግረዋል፡፡ ደሳለኝ ለሚ፣ መሀመድ ጂማ እና አብዲሳ ዋቅጅራ የተባሉ ሶስት

Read More

አዲስ አባባ፣ጥቅምት25፣20015፡- በአዳማ ከተማ ከ300 ሺህ ዶላር በላይ ወደ ውጭ ሀገር ለማስወጣት የሞከረ ግለሰብ ከአሽከርካሪው ጋር መያዙን የአዳማ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አሳውቋል። ግለሰቡ ኮድ 3/89158 ኢ.ት በሆነ ሎቤድ መኪና ገንዘቡን ከአዲስ አበባ ወደ ጅቡቲ በስውር ደብቆ ሲያጓጉዝ መያዙን የመምሪያው የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ ምክትል እንስፔክተር

Read More