HomeArticles Posted by Alemitu Homa (Page 95)

Author: Alemitu Homa

ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ በብሩክ አለሙ @Birukalemu21 አዲስ አበባ፣ ህዳር 1/2015 ዓ.ም፡- የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ በ100ሺ ብር ዋስትና ከእስር እንዲለቀቅና በውጪ ሆኖ ጉዳዩን እንዲከታተል ውሳኔ ማስተላለፉን ጠበቃው አቶ አዲሱ አልጋው ለአዲስስታንዳርድ ተናገሩ፡፡ ጥቅምት 3 ቀን 2015 ዓ.ም በዋለው ችሎት የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት

Read More

አዲስ አበባ፣ ህዳር 1/2015 ዓ.ም፡- የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት እና የፌዴሬሽን ምክር ቤት ከፍተኛ አመራሮች በጋራ በተገኙበት በንብረት ላይ የሚጣለውን ግብር ማን መወሰን አለበት በሚለው ጉዳይ ላይ በትላንትናው እለት ምክክር አድርገዋል። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በፌስቡክ ገጹ እንዳለዉ ምክክሩ ያስፈለገዉ በሕገ መንግሥቱ ውስጥ በንብረት ላይ

Read More

በብሩክ አለሙ @Birukalemu21 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት15/ 2015 ዓ.ም ፡- መንስግስት ከውጭ ይገቡ ለነበሩ 38 ምርቶች የውጭ ምንዛሪ እንዳያገኙ ላልተወሰነ ግዜ የጣለውን እገዳ ተከትሎ የዕለት ተለት ኑሯቸው ከምርቶቹ ጋር ተያያዠነት የነበራቸው ነጋዴዎች ላይ ጫና እያሳደረባቸው መምጣቱን በዘርፉ የተሰማሩ ዜጎች አስታወቁ፡፡ መንግስት 38 ከውጭ የሚገቡ ሸቀጦች እና ምርቶች ወደ ሀገር

Read More