ዜና: “የህግ ማስከበር ዘመቻው በአማራ ክልል ሰላምና መረጋጋት እንዲሰፍን አስችሏል”: አቶ ግዛቸው ሙሉነህ
የአማራ ክልል መንሥት ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊው አቶ ግዛቸው ሙሉነህ ሰኔ24፣2014 ዓ.ም፣አዲስአበባ፦ የ”ህግ ማስከበር ዘመቻው ከጠላት የሚለቀቅን ገንዘብ በመጠቀም የክልሉን ሕዝብ በመከፋፈልና እርስበርስ በማጋጨት ጠላት ወደፊት ሊያካሂደው ላሰበው ጥቃት፤ የተዳከመና የተከፋፈለ አማራን የመውረር እቅዱን ለማሳካት ተልእኮ ፈጻሚ በመሆን ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ቡድኖችም ተልእኳቸውን መፈጸም የማይችሉበት
0 Comments